በስመ አብ ወወልድ  ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

  Liturgy /ሥርዓተ ቅዳሴ።

ቅዳሴ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ዋነኛ አምልኮተ እግዚአብሔር መፈጸሚያ ነው። ይህ ዋነኛ የሆነ የቤተ ክርስቲያኑ መንፈሣዊና ሃይማኖታዊነትን የሚገልጽ እንደ ወርቅ ማዕድን የሆነ ነው። ይህ አምላካዊ ግልጋሎት መግለጫ የሆነው የኢየሱስን በመስቀል ሞቱንና ትንሣኤውን የሚያከብርና ያለማቋረጥ ለሰው ልጆች የተሰጠውን የሕይወት ፍሬ ሁል ጊዜ የሚያሳይ ነው። ስለሆነም የቤተ ክርስቲያናችን ቅዳሴ ሁለት ዐበይት ነገሮችን ያካትታል፣

  1. ልዑል እግዚአብሔርን የሚያመሰግንና ስለማያልቅ የፀጋ ስጦታው ማክበር ነው።

  2. ቅዳሴ አዲስ መስዋዕት አይደለም ወይም የቀራንዮን መስዋዕትነት መድገም አይደለም። ይኸውም እውነተኛውና ንፁሑ የእግዚአብሔር በግ ለአንድ ግዜ ብቻ ተሰውቷል። ቅዳሴ የድኅነትን ሥራ የሚያረጋግጥ ማኅተም ነው። በዚህም የሚታየው ቤተ ክርስቲያን በአማኞቹ የሚገለጽ ነው (ካህናቱንና ምዕመናኑን ያቀፈ ነው) በዋነኛነት ሊጠቀስ የሚገባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሥርዓተ ቅዳሴ የመንፈስ ቅዱስን ሥራ የሚያንጸባርቅ መሆኑ ነው። በሁሉ የቅዳሴ ዓይነቶች ውስጥ ሙሉ ክርስቶስ የሚገለጽበት እንጂ የእርሱ ግማሽ አካል ብቻ የሚታይበት አይደለም።

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Beliefs 

An important religious requirement, however, is the keeping of fast days, during which adherents abstain from consuming meat and animal products, and refrain from sexual activity.[39][41][43] The Ethiopian Orthodox Church has 250 fasting days, 180 of which are obligatory for laypeople, not just monks and priests, when vegan food is eaten by the faithful. During the 40-day Advent fast, only one vegan meal is allowed per day.[44]

 

The divine services of the Ethiopian Church are celebrated in Geʽez. It has been the liturgical language of the church at least since the arrival of the Nine Saints (Pantelewon, Gerima (Isaac, or Yeshaq), Aftse, Guba, Alef, Yem’ata, Liqanos, and Sehma), who fled persecution by the Byzantine Emperor after the Council of Chalcedon (451).[citation needed] The Greek Septuagint was the version of the Old Testament originally translated into Ge'ez, but later revisions show clear evidence of the use of HebrewSyriac and Arabic sources. The first translation into a modern vernacular was done in the 19th century by a man who is usually known as Abu Rumi. Later, Haile Selassie sponsored Amharic translations of the Ge'ez Scriptures during his reign, one before World War II and one afterwards. Sermons today are usually delivered in the local language.[citation needed]

An Ethiopian Orthodox ceremony at Fasilides' Bath in Gondar, Ethiopia, celebrating Timkat (Epiphany).

  1. Fast for Hudadi or Abiye Tsome [ሁዳዴ/ዓብይ ጾም][citation needed] (Great Lent), 55 days prior to Easter (Fasika).[45][46] This fast is divided into three separate periods: Tsome Hirkal (ጾመ ህርቃል),[citation needed] eight days commemorating an early Christian figure; Tsome Arba (ጾመ አርባ),[citation needed] forty days of Lent; and Tsome Himamat (ጾመ ሕማማት),[citation needed] seven days commemorating Holy Week.[45][46]

  2. Fast of the Apostles, 10–40 days, which the Apostles kept after they had received the Holy Spirit. It begins after Pentecost.

  3. The fast Tsome Dihnet (ጾመ ድህነት),[citation needed] which is on Wednesdays in commemoration of the plot organized to kill Jesus Christ by Caiaphas and the members of the house of the high priest and Fridays in commemoration of the Crucifixion of Jesus Christ (starts on Wednesday after Pentecost and spans up to Easter, in other words all Wednesdays and Fridays except during 50 days after Easter).[39]

  4. The fast of Dormition, 16 days.

  5. The fast preceding Christmas, 40 days (Advent). It begins with Sibket on 15th Hedar and ends on Christmas Eve with the feast of Gena and the 29th of Tahsas and 28th if the year is preceded by leap year.

  6. The Fast of Nineveh, commemorating the preaching of Jonah. It comes on Monday, Tuesday and Wednesday of the third week before Lent.

  7. The gahad of Timkat (Epiphany), fast on the eve of Epiphany.

In addition to standard holy days, most Christians observe many saints' days. A man might give a small feast on his personal saint's day. The local voluntary association (called the maheber) connected with each church honours its patron saint with a special service and a feast two or three times a year.[40]

Kidase Amharic Geez English Hawariat
PDF – 1.4 MB 161 downloads

ቅዳሤ አማርኛ ግዕዝ /  Kidase Amharic Geez English

4251 E Broadway Blvd, Tucson, AZ 85711, USA Copyright © 2022. All rights reserved Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

በስመ አብ ወወልድ  ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

In the name of the Father, the Son, and the Holy Spirit  One God Ame

በስመ አብ ወወልድ  ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

  Liturgy /ሥርዓተ ቅዳሴ

ሥርዓተ ቅዳሴ።

ቅዳሴ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ዋነኛ አምልኮተ እግዚአብሔር መፈጸሚያ ነው። ይህ ዋነኛ የሆነ የቤተ ክርስቲያኑ መንፈሣዊና ሃይማኖታዊነትን የሚገልጽ እንደ ወርቅ ማዕድን የሆነ ነው። ይህ አምላካዊ ግልጋሎት መግለጫ የሆነው የኢየሱስን በመስቀል ሞቱንና ትንሣኤውን የሚያከብርና ያለማቋረጥ ለሰው ልጆች የተሰጠውን የሕይወት ፍሬ ሁል ጊዜ የሚያሳይ ነው። ስለሆነም የቤተ ክርስቲያናችን ቅዳሴ ሁለት ዐበይት ነገሮችን ያካትታል፣

  1. ልዑል እግዚአብሔርን የሚያመሰግንና ስለማያልቅ የፀጋ ስጦታው ማክበር ነው።

  2. ቅዳሴ አዲስ መስዋዕት አይደለም ወይም የቀራንዮን መስዋዕትነት መድገም አይደለም። ይኸውም እውነተኛውና ንፁሑ የእግዚአብሔር በግ ለአንድ ግዜ ብቻ ተሰውቷል። ቅዳሴ የድኅነትን ሥራ የሚያረጋግጥ ማኅተም ነው። በዚህም የሚታየው ቤተ ክርስቲያን በአማኞቹ የሚገለጽ ነው (ካህናቱንና ምዕመናኑን ያቀፈ ነው) በዋነኛነት ሊጠቀስ የሚገባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሥርዓተ ቅዳሴ የመንፈስ ቅዱስን ሥራ የሚያንጸባርቅ መሆኑ ነው። በሁሉ የቅዳሴ ዓይነቶች ውስጥ ሙሉ ክርስቶስ የሚገለጽበት እንጂ የእርሱ ግማሽ አካል ብቻ የሚታይበት አይደለም።

የኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ተዋህዶ ፡ የነበረዉ ፡ አመላካች ፡ እግዚአብሔር ፡ ለአባታችን ፡ ነቢዩ ፡ ሙሴ ፡ በኮሬብ ፡ተራራ ፡ ከተገለፀለት ፡ ቀን ፡ ጀምሮ ፡ ነዉ። ተዋህዶ ፡ ማለት ፡ ጌታችን ፡ አመላካችን ፡ መድሃኒታችን ፡ ኢየሱስ ፡ክርስቶስ ፡ ከእናቱ ፡ ከቅድስት ፡ ድንግል ፡ ማሪያም ፡ ከስጋዋ ፡ ስጋ ፡ ከነፍስዋ ፡ ነፍስ ፡ በመወሃዱ ፡ ነዉ። “ሙሴም ፡ልሂድና ፡ ቍጥቋጦው ፡ ስለ ፡ ምን ፡ አልተቃጠለም ፡ ይህን ፡ ታላቅ ፡ ራእይ ፡ ልይ ፡ አለ” ይህን ፡ ሃይል ፡ ቃል ፡ በኦሪት፡ ዘጸአት ፫ ፡ ፫ ላይ ፡ ዉን ፡ አላቃጠለዉም ፡ ቁጥቋጡም ፡ እሳቱን ፡ አላጠፋዉም።እመቤታችን ፡ ቅድስት ፡ ድንግል ፡ ማሪያምም ፡ ክብሩ ፡ ቅድስናዉ ፡ ሃይሉ ፡ እንደ ፡ እሳት ፡ የሚፋጅን ፡ አምላክ ፡በማህጸንዋ ፡ ፱ ፡ ወር ፡ ከ፭ ፡ ቃን በታቀፈችዉ ፡ ጊዜ ፡ አላቃጠላትም። ይህ ፡ ሚስጥረ ፡ ተዋህዶ ፡ ነው።

Ethiopian  Orthodox believers

  1. In the name of the Father, the Son, and the Holy Spirit  One God Amen

Ethiopian  Orthodox believers are strict Trinitarians, maintaining the Orthodox teaching that God is united in three አካል Father, Son, and Holy Spirit. This concept is known as səllasé (ሥላሴ), Ge'ez for "Trinity". Daily services constitute at large part of an Ethiopian Orthodox Christian's religious observance. Ethiopians Orthodox Christians, believe in the Holy Trinity (səllasé) of the Father, Son and Holy Spirit. we also observe typical Orthodox rituals and practices –The principal feasts of the church are nine feasts of the Lord, thirty three feasts of our Lady, the feasts of the Apostles, Sunday, Saturday, the feasts of the Angels, the feasts of the righteous (saints) and the feasts of the martyrs.

The feasts of our Lord are divided into nine major feasts are: His conception, Christmas, Epiphany, Transfiguration, Palm Sunday or hosanna, Good Frida, Easter, Ascension and Pentecost.

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (Amharicየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን,[1] Yäityop'ya ortodoks täwahedo bétäkrestyan) is the largest of the Oriental Orthodox Churches. One of the few Christian churches in sub-Saharan Africa originating before European colonization of the continent,[5] the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church dates back to the acceptance of Christianity by the Kingdom of Aksum in 330,[6] and has between 36 million and 49.8 million adherents in Ethiopia.[2][3][4] It is a founding member of the World Council of Churches.[7] The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is in communion with the other Oriental Orthodox churches (the Eritrean Orthodox Tewahedo Church, the Coptic Orthodox Church of Alexandria, the Malankara Orthodox Syrian Church, the Armenian Apostolic Church, and the Syriac Orthodox Church).

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church had been administratively part of the Coptic Orthodox Church of Alexandria from the first half of the 4th century until 1959, when it was granted autocephaly with its own patriarch by Pope Cyril VI of AlexandriaPope of the Coptic Orthodox Church.[8]

Tewahedo (Geʽez: ተዋሕዶ) is a Geʽez word meaning "united as one". This word refers to the Oriental Orthodox belief in the one perfectly unified nature of Christ; i.e., a complete union of the divine and human natures into one nature is self-evident in order to accomplish the divine salvation of mankind, as opposed to the "two natures of Christ" belief commonly held by the Latin and Eastern CatholicEastern OrthodoxAnglicanLutheran, and most other Protestant churches. The Oriental Orthodox Churches adhere to a miaphysitic Christological view followed by Cyril of Alexandria, the leading protagonist in the Christological debates of the 4th and 5th centuries, who advocate the nature of the Word of God.

Liturgy /ሥርዓተ ቅዳሴ

በስመ አብ ወወልድ  ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

  Liturgy /ሥርዓተ ቅዳሴ

ሥርዓተ ቅዳሴ።

ቅዳሴ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ዋነኛ አምልኮተ እግዚአብሔር መፈጸሚያ ነው። ይህ ዋነኛ የሆነ የቤተ ክርስቲያኑ መንፈሣዊና ሃይማኖታዊነትን የሚገልጽ እንደ ወርቅ ማዕድን የሆነ ነው። ይህ አምላካዊ ግልጋሎት መግለጫ የሆነው የኢየሱስን በመስቀል ሞቱንና ትንሣኤውን የሚያከብርና ያለማቋረጥ ለሰው ልጆች የተሰጠውን የሕይወት ፍሬ ሁል ጊዜ የሚያሳይ ነው። ስለሆነም የቤተ ክርስቲያናችን ቅዳሴ ሁለት ዐበይት ነገሮችን ያካትታል፣

  1. ልዑል እግዚአብሔርን የሚያመሰግንና ስለማያልቅ የፀጋ ስጦታው ማክበር ነው።

  2. ቅዳሴ አዲስ መስዋዕት አይደለም ወይም የቀራንዮን መስዋዕትነት መድገም አይደለም። ይኸውም እውነተኛውና ንፁሑ የእግዚአብሔር በግ ለአንድ ግዜ ብቻ ተሰውቷል። ቅዳሴ የድኅነትን ሥራ የሚያረጋግጥ ማኅተም ነው። በዚህም የሚታየው ቤተ ክርስቲያን በአማኞቹ የሚገለጽ ነው (ካህናቱንና ምዕመናኑን ያቀፈ ነው) በዋነኛነት ሊጠቀስ የሚገባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሥርዓተ ቅዳሴ የመንፈስ ቅዱስን ሥራ የሚያንጸባርቅ መሆኑ ነው። በሁሉ የቅዳሴ ዓይነቶች ውስጥ ሙሉ ክርስቶስ የሚገለጽበት እንጂ የእርሱ ግማሽ አካል ብቻ የሚታይበት አይደለም።